2 comments
You may like
“መኖሪያህ የዘላለም አምላክ ነው፥ የዘላለምም ክንዶች ከአንተ በታች ናቸው፤ ጠላትህን ከፊትህ አውጥቶ፦ አጥፋው ይላል።” — ዘዳግም 33፥27
onewaygraphics
36
·4-30“መኖሪያህ የዘላለም አምላክ ነው፥ የዘላለምም ክንዶች ከአንተ በታች ናቸው፤ ጠላትህን ከፊትህ አውጥቶ፦ አጥፋው ይላል።” — ዘዳግም 33፥27 @አንድ መንገድ @አንድ መንገድ
onewaygraphics
34
·4-30#ትነበብልኝ_ጠቃሚ_ነች። አትደንግጡ ‼️ የአለም ቤዛ የሆነው ኢየሱስ ቤዛነቱ ጳጳሱ ባወራው ሰአት የጀመሬ ሳይሆን የዛሬ 2000አመት በፊት ቃል ሥጋ(የሰው ልጅ ወይንም ሰው የሆነበት) ሆኖም ወደዚህ ምድር በመምጣት ለሰው ልጆች ሁሉ ኃጢአት በመስቀል ላይ በመሞት ለሰው ልጆች ይቅርታን ያገኘንበት እውነት ነው! እና እናንተ በዚህ ፋሲካ ዕለት በአጋጣሚ መልዕክቱ የሰማችሁ ለቃሉ እንግዳ የሆናችሁ የማሪያም ወዳጆች አትጠንግጡ‼️ May be ደንግጣችሁም ከሆነ ደግሞ መለስ ብላችሁ እውነተኛውን ትምህርት ከመጽሐፍ ቅዱሱ ተማሩ! ደግሞ ይህንን ያስተማረው ጳጳሱ ተሳስቻለሁ ብሎ አደባባይ ቢወጣም እውነታው የማይደበዝዘው የኢየሱስ ቤዞት ከመቀበል ውጭ ምንም አማሪጭ የለም‼️‼️‼️‼️‼️ ማሪያም ፍጡር ነች So ፍጡር ደግሞ ለአለም ቤዛ መሆን አትችልም‼️ ምንም ማድረግ አልቻልንም መራራ እውነት ነው እና ተቀበሉት ማረጋገጫ ከፈለጋቹ ደግሞ ከታች ያስቀመጥኩትን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ አስቀምጫለሁ‼️ እናንተ ግን #ማሪያም የአለም ቤዛ ናት የሚለውን አስቀምጡልኝ!...ስድቡን ሳይሆን.... ‼️የኢየሱስ ቤዛነት ከቅዱስ ቃሉ‼️ 👉“እንዲሁም የሰው ልጅ ሊያገለግል ነፍሱንም ለብዙዎች ቤዛ ሊሰጥ እንጂ እንዲያገለግሉት አልመጣም።” — ማቴዎስ 20፥28 👉“ራሱንም ለሁሉ ቤዛ ሰጠ፥ ይህም በገዛ ዘመኑ ምስክርነቱ ነበረ፤” — 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥6 👉“በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።” — ሮሜ 3፥24 👉“እርሱ ከጨለማ ሥልጣን አዳነን፥ ቤዛነቱንም እርሱንም የኃጢአትን ስርየት ወዳገኘንበት ወደ ፍቅሩ ልጅ መንግሥት አፈለሰን።” — ቆላስይስ 1፥13-14 👉“ነገር ግን፦ የሚመካ በእግዚአብሔር ይመካ ተብሎ እንደ ተጻፈው ይሆን ዘንድ፥ ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብና ጽድቅ ቅድስናም ቤዛነትም በተደረገልን በክርስቶስ ኢየሱስ የሆናችሁ ከእርሱ ነው።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 1፥30-31 👉“የዘላለምን ቤዛነት አግኝቶ አንድ ጊዜ ፈጽሞ ወደ ቅድስት በገዛ ደሙ ገባ እንጂ በፍየሎችና በጥጆች ደም አይደለም።” — ዕብራውያን 9፥12 👉ደና ዋሉልኝ ✍️በተመስገን ብርሃኑ
onewaygraphics
22
·4-25